ባለፉት ጥቂት አስርት አመታት ውስጥ በምዕራቡ አለም የሚገኙ የታሪክ ተመራማሪዎች፣ የአርኪዮሎጂ ባለሙያዎችና የመፅሀፍ ቅዱስ ሊቃውንቶች ዘንድ የእስራኤላውያኑን ቃልኪዳን ታቦት በተመለከተ ትልቅ ጥያቄ ተፈጥሯል ...... በእርግጥስ ኢትዮጵያውያን እንደሚሉት ታቦቱ በእጃቸው አሊያም በአክሱም ፅዮን ቤተክርስቲያን ይገኛል ወይ? ከሆነስ ወደ ኢትዮጵያ እንዴት ሊመጣ ቻለ? አመጣጡስ እንዴት ነበር? የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋዕህዶ ቤተክርስቲያን መንፈሳዊ አባቶች ይህን የክርስቲያኑ አለም ኹሉ በጉጉት ለማየት የሚሻውን ቃል ኪዳኑን ታቦት በይፋ እንዳይታይ ለምን ይከለክላሉ?
Негізгі бет Ойын-сауық የታቦተ ፅዮን መሰወር የመጽሐፍ ቅዱስ እንቆቅልሽ
Пікірлер: 91